ሲስተምና ዳታቤዝ አድሚኒስትሬተር

Federal Housing Corporation Addis Ababa · Addis Ababa Posted 5h ago

About this role

የስራ መስፈርቶች

  • የትምህርት ደረጃ፡ በኢንፎርሜሽን ሳይንስ፣ በኮምፒዩተር ሳይንስ፣ በማኔጅመንት ኢንፎርሜሽን ሲስተም፣ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፣ በኮምፒዩተር አፕሊኬሽን የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ሁለተኛ ዲግሪ ያለው/ላት

  • የስራ ልምድ፡ 2 ዓመት

  • ብዛት፡ 1

  • ደመወዝ ፡ 22,870

  • ደረጃ፡ X

  • የቅጥር ሁኔታ፡ ኮንትራ

  • የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ

የማመልከቻ መመሪያ

አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከCV ጋር በማያያዝ፣ የሥነ-ምግባር ማረጋገጫ ማስረጃ በመያዝ ለገሀር አካባቢ በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት (የቀድሞው የፌዴራል የሥነምግባር እና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን የነበረበት) ሕንፃ ሁለተኛ ፎቅ የሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት በሥራ ሰዓት ብቻ ቅዳሜ እስከ 6፡00 ሰዓት ጨምሮ በአካል በመገኘት ማመልከት ይችላሉ፡፡

ማስታወሻ፡ አመልካቾች የሚያቀርቡት የስራ ልምድ ቀጥተኛ መሆን አለበት፡፡

Never miss a role

New jobs land on Telegram first

Every opening we aggregate is posted to @ethio_tech_jobs within minutes — join the channel and be the first to apply.

Join @ethio_tech_jobs
EthioTech Jobs Jobs Board

The latest tech jobs in Ethiopia — aggregated from EthioJobs, HaHu Jobs, Afriwork and Harmee Jobs, and posted first on our Telegram channel.

© 2026 EthioTech Jobs · Addis Ababa, Ethiopia

ሥራ ለሁሉም